top of page

ጥር 10፣2016 - ንጥቂያ፣ ህገወጥ እርድ እና ግንባታን ለመከላከል ሰራተኞቼ አሰማርቻለሁ ሲል አገልግሎቱ አሰርድቷል

ለጥምቀት ከተራ በዓል ወደየታቦታት ማደሪያዎች ስትሄዱ የእናንተ መሄድ አይተው ቤት ሰርሳሪዎች እንዳይሰርቋችሁ ተጠንቀቁ ሲል የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር አገልግሎት ተናገረ፡፡


ንጥቂያ፣ ህገወጥ እርድ እና ግንባታን ለመከላከል ሰራተኞቼ አሰማርቻለሁ ሲል አገልግሎቱን አሰርድቷል፡፡




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



bottom of page