top of page

ግንቦት 7 2017 -በሀገር ውስጥ የቡና ዋጋ በዚህ ልክ ለምን ጨመረ?

  • sheger1021fm
  • May 15
  • 1 min read

ኢትዮጵያ በታሪክ ትልቁ ያለችውን ገቢ ከቡና የወጪ ንግድ ማግኘቷን ተናግራለች።


በ10 ወራት ውስጥ ብቻ 354,302 ቶን ቡና ወደ ውጪ በመላክ ከ1.8 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱ ተሰምቷል።


የቡና ነገር በሀገር ውስጥ ገበያ ደግሞ ዋጋው ንሮ ነዋሪውን ግራ አጋብቷል።


ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየታየ ያለው ጭማሪም አስደንጋጭ ነው።


በገበያ መረጃችን በሀገር ውስጥ የቡና ዋጋ በዚህ ልክ ለምን ጨመረ ስንል ጠይቀናል፤ ያድምጡ….



ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…






Recent Posts

See All
ጥቅምት 20 2018 - የፍትህ ስርዓት ችግር ምክንያት ስራው ላይ እክል እየገጠመው መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ

የሚሰጣቸውን ምክረ ሃሳቦች ያለ በቂ ምክንያት የማይፈፅሙ ተቋማት በህግ እንዲጠየቁ ለማድረግ ቢሞክርም ባለው የፍትህ ስርዓት ችግር ምክንያት ስራው ላይ እክል እየገጠመው መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ፡፡ ተቋሙ የአስተዳደር በደል ደረሰብን እምባችን ይታበስልን የሚሉ አቤት ባዮችን ቅሬታ በመቀበል

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page