top of page

ግንቦት 6 2017 - መንግስት የዜጎችን ገቢ የመንጠቅ ባህሪ እያሳየ ነው ተብሏል

  • May 14, 2025
  • 1 min read

በኢትዮዽያ የወጣው የታክስ ህግ በየግዜው መሻሻል እንዳለበት የዘርፉ ባለሞያዎች ይሞግታሉ፡፡


ከዘጠኝ ዓመት በፊት የወጣው የታክስ ህግ በዛሬ ኢኮኖሚ ሊተገበር አይገባም።


ኢትዮጵያ በወር 4 ዶላር ከሚያገኝ ዜጋዋ እንዴት ታክስ ትወስዳለች ሲሉ ባለሙያው ይሞግታሉ።


ይህ ከጎረቤት ኬንያ የታክስ ሥርዓት ሲነፃፀር በጣም ከፍተኛ መሆኑም ተሰምቷል።


መንግስት የዜጎችን ገቢ የመንጠቅ ባህሪ እያሳየ ነውም ተብሏል።


የሚያመርተውን መንጠቅ፣ ከዜጎች መውሰድ ላይ የተንተራሰ ኢኮኖሚ አይበጅም ይባላል።


የታክስ ሥርዓቱ መቀያየር አለበት ተብሏል፣ የታክስ ህጉም መሻሻል እንዳለበት ባለሙያው በብርቱ ይመክራሉ።


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….



ተህቦ ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…






Recent Posts

See All
ዘንድሮ በአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከተማ አቀፍ ፈተና ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች 66 በመቶዎቹ ተማሪዎቻቸው ሙሉ በሙሉ የማለፊያ ነጥብ አምጥተዋል፡፡

ሰኔ 22/2018 ዘንድሮ በአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከተማ አቀፍ ፈተና ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች 66 በመቶዎቹ ተማሪዎቻቸው ሙሉ በሙሉ የማለፊያ ነጥብ አምጥተዋል፡፡ የከተማዋ ትምህርት ቢሮ በሰጠው መግለጫ ከመንግስት ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች 95 ነጥብ 8 በመቶ፤ ከግል ት/ቤት ተማሪዎች ደግሞ ከ99

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page