top of page

ግንቦት 14፣2016 - የጉምሩክ ኮሚሽን በኮንትሮባንድ የሚገባ ልብስ ብዙ ቢሆንም የተነገረውን ያህል አይደለም ብሏል

  • May 22, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያዊያን ከሚለብሱት ልብስ 53 በመቶው በኮንትሮባንድ የሚገባ ብላሽ ነው ብሎ ከሰሞኑ ይፋ የተደረገ ጥናት ማሳየቱ ይታወሳል፡፡


ይህም መንግስት ማግኘት የነበረበትን 45 ሚሊዮን ዶላር በየአመቱ እንደሚያሳጣው ጥናቱ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡


የጉምሩክ ኮሚሽን በበኩሉ በኮንትሮባንድ የሚገባ ልብስ ብዙ ቢሆንም የተነገረውን ያህል ግን አይደለም ብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
የሐምሌ 18 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ስፔን በስፔኗ ርዕሰ ከተማ ማድሪድ አቅረቢያ ነዋሪዎች በመዛመት ላይ በሚገኘው ከባድ የሰደድ እሳት ምክንያት ለቅቀው እንደወጡ ታዘዙ፡፡ የማድሪድ ምዕራባዊ ክፍል አቅራቢያ የሰደድ እሳቱ በጣሙን ያየለበት እንደሆነ ቢቢሲ ፅፏል፡፡ እስከ ትናንት ምሽትም ከ19 ሺህ በላይ ሰዎች ለቀው መውጣታቸው ተጠቅሷል፡፡ በስፔን ወቅታ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page