ነሐሴ 13 ፣2016 - ጉዳያችን - የህዝብ ቁጥር መጨመርsheger1021fmAug 19, 20241 min readባለሞያዎች የአንድ ሀገር የህዝብ ቁጥር መጨመር ላወቀበት እድል ላላወቀበት እዳ ነው ይላሉ።የህዝብ ቁጥር መጨመር ለአንዳንዱ ሀብት ለሌላው የድህነት ምክንያት የሚሆንበት ምክንያቱ ምንድን ነው?በዚህ ሀሳብ ዙሪያ ማብራሪያን የሚሰጡን ታምራት ዘላለም(ዶ.ር ) ናቸው።0:00
በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ታህሳስ 6 2018 በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ የአካባቢው ቡሣ ጎኖፋ ወይም የእርዳታ ማስተባበሪያ በበኩሉ ድጋፍ እንዲቀጥል ለሚመለከተው የበላይ አካል ባሳውቅም ድጋፍ ግን ሊቀጥል አልቻለም
የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ የእዳና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽንን ከገንዘብ ሚ/ር ጋር በመሆን ግምገማ ለማካሄድ በጠራው ስብሰባ ላይ የተቋሙ የስራ ሃላፊዎች ሳይገኙ ቀሩ፡፡
Comments