top of page

የካቲት 11፣2016 - ባለፉት 20 ቀናት ብ 5 ሰዎች በግንባታ ስራ እያሉ ህይወታቸው ሲያልፍ 6 ሰዎች የአካል ጉዳት ደረሶባቸዋል ተባለ

  • Feb 19, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ ካለፈው አርብ ጀምሮ እስከ ትናንት የተለያዩ የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች አጋጥመዋል ተባለ፡፡


ባለፉት 20 ቀናት ብቻ 5 ሰዎች በግንባታ ስራ ላይ እያሉ በአደጋ ህይወታቸው ሲያልፍ 6 ሰዎች ድግሞ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸውም ተነግሯል፡፡


ወንድሙ ሀይሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page