top of page

የኢትዮጵያ የውጪ ግንኙነት ለጎረቤት አገራት እና በቅርብ ርቀት ላለው የመካከለኛው ምስራቅ ፖለቲካ

  • sheger1021fm
  • 56 minutes ago
  • 1 min read

ህዳር 15 2018

 

የኢትዮጵያ የውጪ ግንኙነት ለጎረቤት አገራት እና በቅርብ ርቀት ላለው የመካከለኛው ምስራቅ ፖለቲካ ቅርብ መሆን እንዳለበት ይነሳል፡፡

 

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የመጣ ለውጥ ቢኖርም አሁንም መሻሻል ያለበት ብዙ ነው ይላሉ በዚህ ዙሪያ ያነጋገርናቸው ዲፕሎማት፡፡

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…

ቴዎድሮስ ወርቁ

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇

 

Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page