የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግል ትምህርት ቤቶችን የክፍያ ጭማሪ ጉዳይ በተመለከተ አምና ያወጣው ደንብ ትምህርት ቤቶች እንደ ደረጃቸው እስከ 68 በመቶ የዋጋ ጭማሪ እንዲያደርጉ ፈቅዷል።
- 10 hours ago
- 1 min read
ሐምሌ 15 2018
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግል ትምህርት ቤቶችን የክፍያ ጭማሪ ጉዳይ በተመለከተ አምና ያወጣው ደንብ ትምህርት ቤቶች እንደ ደረጃቸው እስከ 68 በመቶ የዋጋ ጭማሪ እንዲያደርጉ ፈቅዷል።

የዋጋ ጭማሪውም ለሁለት ዓመት የሚያገለግል ቢሆንም ለሁለተኛ ጊዜ ጭማሪ ያደረጉና የተጋነነ ክፍያ የሚጠይቁ እንዳሉ እየተሰማ ነው።
ይህ በፍፁም ህጋዊ አይደለምም ተብሏል።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ...
ፋሲካ ሙሉወርቅ
_edited.jpg)



Comments