የነሐሴ 23፣2015 - የትራፊክ አደጋ የገጠማቸው የነጻ ሕክምና ማግኘት መብታቸው ነውAug 29, 20231 min readየትራፊክ አደጋ የደረሰባቸው ዜጎች በግልም ሆነ በመንግስት የጤና ተቋማት እሰከ 2 ሺህ ብር የሚደርስ የሕክምና አገልገሎት በነፃ እንዲያገኙ በህግ የተደነገገ መብት ቢሆንም አውቀውት የሚጠቀሙበት ግን ጥቂቶች ናቸው ተባለ፡፡እስካሁን ሲሰራበት የነበረውና አሁን ካለው የዋጋ ተመን ጋር አይጣጣምም የተባለው የነፃ ሕክምና የክፍያ መጠን እንደሚሻሻልም ተነግሯል፡፡ ምህረት ስዩምየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
አቢሲንያ ባንክ ˝እችላለሁ˝ 5ኛ ዙር የ2025 BYD Seagull ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና የሎተሪ እድለኛን ለመለየት የእጣ ማውጠት ስነ ስርዓት አከናወነ፡፡ ሚያዝያ 22/2018 አቢሲንያ ባንክ ˝እችላለሁ˝ 5ኛ ዙር የ2025 BYD Seagull ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና የሎተሪ እድለኛን ለመለየት የእጣ ማውጠት ስነ ስርዓት አከናወነ፡፡ ዛሬ በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት መድረክ ከ2.3 ሚሊዮን በላይ የኩፖን ቁጥሮችን መሠረት በማድረግ የ2025 BYD Seagull ዘመናዊ የ
Comments