የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ ለማውጣት ምንድን ነው ያስቸገረው ?
- 52 minutes ago
- 1 min read
ሰኔ 10/2018
ኢትዮጵያ ለከተማ ለኢንዱስትሪ እርሻና ለሌሎች የሚውሉትን መሬቶች ለመለየት የሚያስችል የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ የላትም፡፡
ፖሊሲው ባለመኖሩ መታረስ የሌለባቸው ቦታዎች እየታረሱ ፋብሪካዎች መገንባት የሌለባቸው ቦታዎች ላይ እየተገነቡ እንዲሁም የተፈጥሮ ችግርም እንዲፈጠር ምክንያት መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ፡፡

ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ የመሬት አጠቃቀም ፕላን እንደሌላት ከታወቀ በኋላ ለ141 የኢትዮጵያ ከተሞችና የክልል ከተሞች የመሬት ፕላን ቢዘጋጅም እስካሁን እንዳልፀደቀና ተግባራዊ መሆን እንዳልቻለ ሰምተናል፡፡
ታድያ የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ ለማውጣት ምንድን ነው ያስቸገረው ?
የማንስ ሃላፊነት ነው ?
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i




Comments