ከኢትዮጵያ ወጪ ንግድ የአንድ ሶስተኛው መዳረሻ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ናቸው፡፡
- 1 day ago
- 1 min read
ሐምሌ 27 2018
ከኢትዮጵያ ወጪ ንግድ የአንድ ሶስተኛው መዳረሻ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ናቸው፡፡

ሀገሪቱ ነዳጅን ጨምሮ ሌሎች ምርቶችም የምትገዛው የሆርሙዝ ሰርጥ ዙሪያ ገባ ከሚገኙ አገሮች ነው፡፡
የሆርሙዝ ሰርጥ ደግሞ በአሜሪካ ኢራን ጦርነት ምክንያት ሰላም መሆን አልቻለም፡፡
አሁን አሁን ደግሞ በሁቲ ታጣቂዎች የተነሳ ለኢትዮጵያም ቅርብ የሆነው ፣ በርካታ መርከቦች የሚያልፉበት የባብ ኤል መንደብ ስጋት ውስጥ ገብቷል፡፡
ታዲያ በእነዚህ ችግር እና ስጋቶች ውስጥ የኢትዮጵያ መርከቦች ወዲህ ወዲያ እንዴት እየሆነ ነው?
ወደፊትስ ምን ለማድረግ ታስቧል?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....
ቴዎድሮስ ወርቁ
_edited.jpg)

Comments