ኢትዮጵያ የብሪክስ ልማት ባንክ አባል ብትሆን ምን ይጠቅማት ይሆን?
- 21 hours ago
- 1 min read
ሐምሌ 6/2018
ኢትዮጵያ የብሪክስ ልማት ባንክ አባል ለመሆን ዳር ዳር እያለች ነው፡፡
የብሪክስ ልማት ባንክ ቦርድ ባለፈው ጥቅምት ወር ኢትዮጵያን በእጩ አባልነት መቀበሉን ይፋ አድርጓል፡፡
የብሪክስ ህብረት አባል የሆነችው ኢትዮጵያ አሁን ደግሞ በህብረቱ የተመሰረተው የልማት ባንክ አባል መሆኗ ምን ይጠቅማት ይሆን?
የልማት ባንኩ አሰራርና የብድር ሥርዓትስ ከቀደሙት ከነዓለም ባንክ የተለየ ይሆን?
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….
ንጋቱ ረጋሣ

