አንድሮሜዳ የግል ት/ቤት የትምህርት ክፍያ በእጥፍ መጨመሩ ጥያቄ አስነስቶበታል፡፡
- 1 day ago
- 1 min read
ሐምሌ 9/2018
በአዲስ አበባ አንድሮሜዳ የተባለው የግል ትምህርት ቤት በእጥፍ የትምህርት ቤት ክፍያ መጨመሩ የህጋዊነት ጥያቄ አስነስቶበታል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ አምና ባወጣው ደንብ መሰረት የግል ትምህርት ቤቶች ከ65 በመቶ በላይ ጭማሪ ማድረግ እነደማይችሉ ጭማሪዉም ለሶስት አመት እንዲያገለግል መደንገጉ ይታወሳል፡፡
የተጠቀሰው ትምህርት ቤት ግን አምና ካደረገው ጭማሪ ባለፍ ዘንድሮም 100 በመቶ ጭማሪ ማድረጉን ወላጆች ተናግረዋል፡፡
የወላጆችን ቅሬታ ተቀብለን ትምህርት ቤቱንም ጠይቀናል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….
ገዛ ጌታሁን
_edited.jpg)
