top of page

አንዳንድ ሆቴሎች ከመደበኛው ክፍያ በተጨማሪ የአገልግሎት በሚል የሚያስከፍሉት ክፍያ!

  • 20 minutes ago
  • 1 min read

ግንቦት 18/2018


በአዲስ አበባ የምግብና መጠጥ አገልግሎት የሚሰጡ አንዳንድ ሆቴሎች ከመደበኛው ክፍያ በተጨማሪ የአገልግሎት እያሉ ሂሳብ ይቀበላሉ።


በሌሎች ሀገራት ደንበኛው በተሰጠኝ አገልግሎት ተደስቻለሁ ካለ ብቻ በራሱ ፍቃድ የሚፈጽመው የአገልግሎት ክፍያ (ቲፕ)በእነዚህ ሆቴሎች አስገዳጅ ሆኖ እየተጠየቀ ነው።


በዚህ መልክ የተሰበሰበውን ገንዘብ በመስተንግዶ ስራ ላይ ለተሰማሩ ሠራተኞቻቸው እንደሚያከፋፍሉትም የሆቴሎቹ ባለቤቶችና ሃላፊዎች ሲናገሩ ይሰማል።


በርግጥ ግን የአገልግሎት ክፍያ ወይም ቲፕ በአስገዳጅነት ሊጠየቅ ይችላል? ሆቴሎቹ እንዳሉት ለአስተናጋጆቹ ስለ ማከፋፈላቸውስ እንዴት ይረጋገጣል?


ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ……



ማርታ በቀለ

Recent Posts

See All
የመንግስት ግዥ አገልግሎት በዘንድሮው በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በሽያጭ ከተወገዱ ተሽከርካሪዎች እና ሌሎች ንብረቶች የተገኘ ወደ 323 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ለመንግስት ገቢ አድርጌያለሁ አለ፡፡

ግንቦት 17/2018 የመንግስት ግዥ አገልግሎት በዘንድሮው በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በሽያጭ ከተወገዱ ተሽከርካሪዎች እና ሌሎች ንብረቶች የተገኘ ወደ 323 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ለመንግስት ገቢ አድርጌያለሁ አለ፡፡ አገልግሎቱ ይህን ያህል ገንዘብ ዘጠኝ ወራት ውስጥ ለመንግስት ገቢ ሲያደርግ በታሪኩ የአሁኑ የጀመ

 
 
 
Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page