ነገር በነገው ትውልድ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንዳያሳድር በምን መሳይ አማራጭ ከትምህርት እንዳይርቁ ማድረግ ይቻል ይሆን?
- Mar 27
- 1 min read
መጋቢት 18/2018
በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው እንደተፈናቀሉ መሆናቸውን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡
በተለይ ተፈናቅለው በየመጠለያዎች የሚገኙ እና የፀጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ህፃናት ለአመታት የት/ቤት ደጃፍ አልረገጡም፡፡
ታዲያ እንዲህ ያለው ነገር በነገው ትውልድ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንዳያሳድር በምን መሳይ አማራጭ ከትምህርት እንዳይርቁ ማድረግ ይቻል ይሆን?

በጦርነት ውስጥ ሆናም ቢሆን በተቻለ መጠን የትምህርት ስርዓት እንዳይጎዳ፣ እንዳይቋረጥ ማድረግ እንችላለን የሚሉት ያነጋገርናቸው የትምህርት ባለሙያዎች ትምህርትን በሬዲዮ እንዲገኙ ማድረግም እንችላለን ሲሉ ምክረ ሀሳባቸውን ይሰጣሉ፡፡
እነዚህ የመፍትሄ ሀሳቦች ከዚህ ቀደም ተማሪዎች ሲማሩበት የነበረውን መንገድ በሙሉ ይተካል ማለት ሳይሆን ልጆቹ ከመስመር እንዳይወጡ በተወሰነ ደረጃ ሊያግዛቸው እንደሚችልም ይናገራሉ፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…..
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
X :- https://x.com/shegerfm?s=2
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv
Instagram: https://shorturl.at/9X4S7





Comments