top of page

ነሐሴ 9፣2015 - ለህክምና መሳሪያ ጥገና የሚወጣን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ማስቀረት ተችሏል ተባለ

  • sheger1021fm
  • Aug 15, 2023
  • 1 min read

በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የሕክምና ተቋማትን የመድኃኒት እና የህክምና መሳሪያዎች እጥረት ለማስቀረት በከተማዋ ጤና ቢሮ በኩል የተለያዩ የማሻሻያ ስራዎች ተከውነዋል ተባለ፡፡


በተጠናቀቀው በጀት አመት ለህክምና መሳሪያ ጥገና የሚወጣን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ማስቀረቱን ቢሮው ተናግሯል፡፡


ምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Website: t.ly/ShegerFM

YouTube: t.ly/SHEGER

Recent Posts

See All
ህዳር 25 2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የሁለት ሚኒስትሮችን እና የአንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመትን አፀደቀ።

ሹመታቸው በምክር ቤቱ የፀደቀላቸው የሠላም ሚኒስትሩ አቶ መሃመድ እድሪስ፤ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቢንያም ኤሮ ናቸው። አቶ መሃመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተሹመው  ስራ የጀመሩት ኀዳር 18 ቀን

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page