top of page

ነሐሴ 4፣2015 - ከኢትዮጵያ የከበሩ ማዕድናትን ምዕራባዊያን የበለጠ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው ተብሏል

ኢትዮጵያ ወርቅና ሌሎች ማዕድኖቿ ለውጪ ገበያ አቅርባ የምታገኘው ገቢ ከግማሽ ሚሊየን ዶላር ያነሰ ነው፡፡


በወጉ ቢሰራበት እንደ ኦፓልና ኤመራልድ ያሉ የከበሩ ማዕድናት ብቻቸውን ከዚህ የተሻለ ገቢ ማስገባት ይችሉ ነበር ተብሏል፡፡


ኢትዮጵያ ጥሬ የከበሩ ማዕድናትን ለውጪ ገበያ እያቀረበች ምዕራባዊያን አገራት የሀብቱ የበለጠ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው ተብሏል፡፡



ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርንወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

bottom of page