top of page

ነሐሴ 2፣2016 - የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ አዳዲስ መሪ ተሾመላቸው

  • Aug 9, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ አዳዲስ መሪ ተሾመላቸው።


ላለፋት ሁለት ዓመታት የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣንን ሲመሩ የቆዩት ብሩክ ታዬ(ዶ/ር) ከነበሩበት የሀላፊነት ቦታ ተነስተዋል።


በምትካቸውም ሀና ተኸልቁ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣንን እንዲመሩ ተሹመዋል።

ብሩክ ታዬ(ዶ/ር)

ሀና ተኸልቁ


የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ሲመሩ የቆዩት አብዱራህማን ኢድታሂርም ከሀላፊነታቸው መነሳታቸው ተነግሯል።


ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን መሪነት የተነሱት ብሩክ ታዬ(ዶ/ር)፤ አብዱራህማን ኢድታሂርንን ተክተው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግን እንዲመሩ ተሹመዋል ተብሏል



ማንያዘዋል ጌታሁን

Recent Posts

See All
በሀገሪቱ ምን ያህል ቋንቋዎች እንዳሉ ከግምት በዘለለ ይታወቃል?

ሰኔ 18/2018 በኢትዮጵያ ቋንቋ ከማንነት ጋር ከፍተኛ ቁርኝት ያለው ቢሆንም፤ በሀገሪቱ ምን ያህል ቋንቋዎች እንዳሉ ከግምት በዘለለ ይታወቃል? ጥናትስ ተካሄዶበታል ወይ? ስንል ጠይቀናል፡፡ ቋንቋ በአብዛኛው ከማንነት ጋር ተያይዞ በሚነገርበትና የየቋንቋው ተናጋሪዎች አሁን አሁን በተሻለ መንገድ እየተጠቀሙበት ነው በ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page