top of page

ነሀሴ 27 2017 - በኢትዮጵያ የርቀት ትምህርት እንዴት መመራት እንዳለበት የሚያሳይ ሥርዓት የለም ተባለ፡፡

  • sheger1021fm
  • 2 days ago
  • 1 min read

ይህ ባለመኖሩ ምክንያት ደግሞ አንዳንድ የትምህርት ተቋማት በዘፈቀደ እና ትክክለኛውን የትምህርት አሰራር ሳይከተሉ የርቀት ትምህርትን እንዲሰጡ መንገድ እየከፈተ መሆኑን ሰምተናል፡፡


ይህንን የሰማነው ቅድስተ ማርያም ዩኒቨርሲቲ ባሰናዳው የርቀት ትምህርት ሴሚናር ላይ ነው፡፡


በርቀት የትምህርት አሰጣጥ ሥርዓት ዙሪያ እንደ ሀገር ያስቀመጥነው መመሪያ እና አሰራር ባለመኖሩ ምክንያት የሥነ ምግባር ጉድለት አምጥቶብናል የተባለ ጥራቱን ሳያስጠብቁ በዘፈቀደ አገልግሎቱን የሚሰጡ ተቋማት ፈጥሮብናል መባሉን ሰምተናል።


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page