ነሀሴ 21 2017 - የመንግስትም ይሁን የግል ተቋማት የተለያዩ ሶፍትዌሮችን በዶላር ከተለያዩ የዓለም ሀገራት ይገዙ እንደነበር ይነገራል
- sheger1021fm
- Aug 27
- 1 min read
ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ የሚገኙ ኩባንያዎች፣ ስራ ፈጣሪዎች፣ የመንግስትም ይሁን የግል ተቋማት የተለያዩ ሶፍትዌሮችን በዶላር ከተለያዩ የዓለም ሀገራት ይገዙ እንደነበር ይነገራል፡፡
አሁን አሁን ገንዘብንም ይሁን አጠቃቀሙን ምቹ አድርገው እዚሁ ሀገር ውስጥ የሚመረቱ ሶፍትዌሮች በርከት ብለዋል፡፡
በኢትዮጵያ የተለያዩ ሶፍትዌሮችን በማበልፀግ ከተለያዩ ተቋማት ጋር እየሰሩ ከሚገኙት ተቋማት መካከል አንዱ አሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽ አ.ማ ነው፡፡
እነዚህ ከውጪ የሚገቡትም ይሁኑ እዚሁ ሀገር ውስጥ የሚሰሩት ክፍተታቸው እና ጠቀሜታቸው ምንድነው?
የአሸዋ ቴክኖሎጂ አ.ማ መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ዳንኤል በቀለን ጠይቀናል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s











Comments