top of page

ነሀሴ 15 2017 - የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ እና የሂሳብና የኦዲት ባለሞያዎች አለመግባባት ከምን ደረሰ?

  • sheger1021fm
  • 23 minutes ago
  • 1 min read

በዚህ ዓመት ከነገርናችሁ ወሬዎች መካከል የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ እና የሂሳብና የኦዲት ባለሞያዎች አለመግባባት ይገኝበታል፡፡


የገቢዎች ቢሮ ከ10 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ አሳጥተውናል ይቀጡልኝ ሲል 824 የሂሳብና ኦዲት ባለሞያዎችን ለሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ጥያቄ አቅርቦ ነበር፡፡


ባለሞያዎቹ እንዲህ የተባልነው ባልተሰጠ ስልጣንና ማጣራት ነው፣ ስማችንም ጠፍቶብናን ማለታቸው ይታወሳል፡፡


ጉዳዩ ከምን ደረሰ ይሆን ስንል ጠይቀናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….


ምንታምር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page