ትክክል ያልሆኑ መረጃዎችን የሚያሰራጩ ማህበራዊ መገናኛ ብዙሃንን እንዴት በህግ ተጠያቂ ማድረግ ይቻላል?
- sheger1021fm
- 5 hours ago
- 1 min read
ህዳር 26 2018
ማህበራዊ የመገናኛ ብዙሃን በብዙ ሰዎች እንደ አማራጭ የመረጃ ምንጭ ይታያሉ።
ሁሉም ላይ ባይሆንም ታዲያ በእነዚህ የማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን ላይ ቅሬታዎች ይሰማሉ።
መደበኛ መገናኛ ብዙሃን በብዙ ጥረት ያዘጋጁትን መረጃ የራሳቸው አድርገው ያቀርባሉ፣ ጫፍ ብቻ ይዘው ትክክል ያልሆኑ መረጃዎችንም ያሰራጫሉ በሚል ይወቀሳሉ።
ለመሆኑ በዚህ አይነቱ ተግባር የሚሳተፉ ማህበራዊ መገናኛ ብዙሃንን እንዴት በህግ ተጠያቂ ማድረግ ይቻላል?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
👇👇👇
🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/
🎥YouTube https://tinyurl.com/37tux478
🟦Telegram https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📘Facebook፡ https://tinyurl.com/4tx8t8wm
💬WhatsApp https://tinyurl.com/ycxjmm3s








