top of page

ታህሳስ 12፣2016 - የብርን የመግዛት አቅም ማዳከም ለሀገር ይበጀል፣ አይበጅም በሚለው ላይ አጥኚዎች አይስማሙም

  • Dec 22, 2023
  • 1 min read

የብርን የመግዛት አቅም ማዳከም በተለይ የወጪ ንግድን ለማበርታት፣ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትንም በይበልጥ ለመሳብ ይረዳል በሚል በተደጋጋሚ ተደርጓል፡፡


የብርን ከዶላ አንፃር የመግዛት አቅምን ማዳከም ግን ለሀገር ኢኮኖሚ ይበጀል፣ አይበጅም በሚለው ላይ የዘርፉ አጥኚዎች አይስማሙም፡፡


ተህቦ ንጉሴ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅነትና በተለያዩ መስሪያ ቤቶች ከ40 አመታት በላይ በሀላፊነት ሲሰሩ የነበሩት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው አረፉ፡፡

ሐምሌ 28 2018 በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅነትና በተለያዩ መስሪያ ቤቶች ከ40 አመታት በላይ በሀላፊነት ሲሰሩ የነበሩት ወይዘሮ መዓዛ ቅጣው አረፉ፡፡ ሙሉውን ለማድመጥ.... እሸቴ አሰፋ

 
 
 
በኢትዮጵያ ተላላፊ ባለሆኑ እንደ ልብ ያሉ ሕመሞች ምክንያት የሚመጣ የጤና ችግር ለሀገሪቱ የጤና ሥርዓት ተጨማሪ ሥጋት ሆኗል ተባለ።

ሐምሌ 28 2018 በኢትዮጵያ ተላላፊ ባለሆኑ እንደ ልብ ያሉ ሕመሞች ምክንያት የሚመጣ የጤና ችግር ለሀገሪቱ የጤና ሥርዓት ተጨማሪ ሥጋት ሆኗል ተባለ። ከልብ ሕመም ጋር በተያያዘ የሚደርስ የጤና ቀውስን ለመቀነስ ሕክምናው እንዲሁም ቅድመ - መከላከሉ ላይ በስፋት መሠራት አለበት ተብሏል። ከልብ ሕክምና ተደራሽነት፣ የ

 
 
 
ባለፉት 10 ዓመታት ኤል ኒኖ በኢትዮጵያ ሁለት ጊዜ ተከሰቷል።

ሐምሌ 28 2018 ባለፉት 10 ዓመታት ኤል ኒኖ በኢትዮጵያ ሁለት ጊዜ ተከሰቷል። በ2007/08 እና ከሦስት ዓመታት በፊት በተወሰኑ ቦታዎች ላይ አጋጥሟል። በእነዚህ ጊዜያት እንስሳት ሞተዋል፤ የግብርና ምርት መጠን አሽቆልቁሏል፤ ገበሬውም ለገበያ እና ለቤቱ የሚያቀርበውን ምርት ለማግኘት መቸገሩን የግብርና ምርምር ኢ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page