ታህሳስ 12፣2016 - የብርን የመግዛት አቅም ማዳከም ለሀገር ይበጀል፣ አይበጅም በሚለው ላይ አጥኚዎች አይስማሙም
- sheger1021fm
- Dec 22, 2023
- 1 min read
የብርን የመግዛት አቅም ማዳከም በተለይ የወጪ ንግድን ለማበርታት፣ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትንም በይበልጥ ለመሳብ ይረዳል በሚል በተደጋጋሚ ተደርጓል፡፡
የብርን ከዶላ አንፃር የመግዛት አቅምን ማዳከም ግን ለሀገር ኢኮኖሚ ይበጀል፣ አይበጅም በሚለው ላይ የዘርፉ አጥኚዎች አይስማሙም፡፡
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz











Comments