ታህሳስ 12፣2016 - ኮንትሮባንድ እና ሀሰተኛ ደረሰኝ አሁንም ፈተና ሆነው ቀጥለዋል ተብሏልDec 22, 20231 min readአዲስ አበባ ባለፉት 4 ወራት 52 ቢሊዮን ብር ግብር መሰብሰቧ ተሰማ፡፡ኮንትሮባንድ እና ሀሰተኛ ደረሰኝ አሁንም ፈተና ሆነው ቀጥለዋል ተብሏል፡፡ማርታ በቀለ0:00የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የሐምሌ 18 የውጪ ሀገር ወሬዎች#ስፔን በስፔኗ ርዕሰ ከተማ ማድሪድ አቅረቢያ ነዋሪዎች በመዛመት ላይ በሚገኘው ከባድ የሰደድ እሳት ምክንያት ለቅቀው እንደወጡ ታዘዙ፡፡ የማድሪድ ምዕራባዊ ክፍል አቅራቢያ የሰደድ እሳቱ በጣሙን ያየለበት እንደሆነ ቢቢሲ ፅፏል፡፡ እስከ ትናንት ምሽትም ከ19 ሺህ በላይ ሰዎች ለቀው መውጣታቸው ተጠቅሷል፡፡ በስፔን ወቅታ
Comments