top of page

ሰኔ 17፣ 2016 - በዋግኽምራ ዞን በድርቅ ለተጎዱ እና ለተፈናቃዮች ሲያቀርቡ የነበረው አስቸኳይ የሰብአዊ ድጋፍ በዚህ ዓመት በ65 በመቶ ቀንሷል ተባለ

  • sheger1021fm
  • Jun 24, 2024
  • 1 min read

ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ባለፉት ሁለት ዓመታት በዋግኽምራ ዞን በድርቅ ለተጎዱ እና ለተፈናቃዮች ሲያቀርቡ የነበረው አስቸኳይ የሰብአዊ ድጋፍ በዚህ ዓመት በ65 በመቶ ቀንሷል ተባለ፡፡


ይህ መሆኑ ደግሞ ድርቅ እየፈተነው ያለውን የህብረተሰብ ክፍል አቅም እያሳጣው ነው ተብሏል፡፡


ይህንን ያለው የዋግህምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋትና ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት የአስራ አንድ ወራቱን ግምገማ ሲናገረ ነው፡፡


ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ያለው የዞኑ ችግር ተገምግሟል ያሉት የፅህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ ምህረት መላኩ በጦርነት ምክንያት ቀያቸውን ለቀው ለነበሩ እና እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው የዞኑ ነዋሪዎች ሲደረግ ከየነበረው ድጋፍ ቀንሶ 35 በመቶ ሆኗል ብለዋል፡፡



Recent Posts

See All
ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡

ጥር 14/2018   ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡   ለዚህም ተስማሚ የሽያጭ ቦታ በተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት አለመቻል፣ የበጀት እጥረትን ጨምሮ ሌሎች ችግሮች እንደሚያጋጥሟቸው ይሰማል፡፡   ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች የሚገጥማቸውን ችግር ያቀላል፣ ም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page