በእጅጉ ለመጥፋት የተጋለጠ በሚል ደረጃ የተመደበው ዋልያ
- 1 day ago
- 1 min read
ሐምሌ 9/2018
ዓለም አቀፉ የተፈጥሮ ጥበቃ ህብረት ከኢትዮጵያ ብርቅዬ እንስሳት መካከል ዋልያን በእጅጉ ለመጥፋት የተጋለጠ በሚል ደረጃ መመደቡ አፋጣኝ የጥበቃ እርምጃ እንደሚያስፈልገው የሚያሳይ ነው ተባለ፡
በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የዋልያዎች ብዛት ከዓመታት በፊት ከነበረው በግማሽ ቀንሶ 300 ያህል እንደሆነ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ተናግሯል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….
ንጋቱ ረጋሳ
_edited.jpg)
