top of page

''በአሁኑ ሰዓት በአባይ ወንዝ ውሃ አጠቃቀም ግብፅን የምታሰጋት ሱዳን እንጂ ኢትዮጵያ አይደለችም'' ኢንጂነር ስለሺ በቀለ

  • sheger1021fm
  • Nov 17, 2025
  • 1 min read

ህዳር 8 2018

 

በአሁኑ ሰዓት በአባይ ወንዝ ውሃ አጠቃቀም ግብፅን የምታሰጋት ሱዳን እንጂ ኢትዮጵያ አይደለችም ሲሉ የታላቁ የህዳሴ ግድብ መሪ ተደራዳሪ ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ተናገሩ፡፡

 

ከህዳሴ ግድብ መገንባት በፊት ሱዳን በጎርፍና ደለል ትቸገር እንደነበር አሁን ግን ይሄ እየቀረ መሆኑንን ኢንጂነር ስለሺ ጠቁመዋል፡፡

 

ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….

 

ቴዎድሮስ ወርቁ

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇

 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page