በመጀመሪያ የተሰጠውን የሶስት ዓመት ጊዜ አጠናቆ ተጨማሪ አንድ ዓመት የተጨመረለት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀሪ ስራውን ለማጠናቀቅ የወራት እድሜ ቀርቶታል - መስከረም 15 2018
- sheger1021fm
- Sep 25
- 1 min read

በቀረው ጊዜ ቀሪ ስራዎችን ማጠናቀቅ ይቻላል ወይ? የሚለው እየተነሳ ያለ ጥያቄ ነው፡፡
በጊዜ የተገደበው የኮሚሽኑ ስራ ወደ ተቋምነት አድጎ ቢሰራ አይበጅም ወይ? የሚል ምክረ ሃሳብም የሚያቀርቡ አሉ ፡፡
ያሬድ እንዳሻው
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…












Comments