top of page

ሰኔ 23 2017 - ቅጣቶች ተግባራዊ ከማድረግ በፊት ግን ህዝብ እንዲያውቃቸው ተደርጓል ወይ?

  • sheger1021fm
  • Jun 30
  • 1 min read

ልክ እንደከዚህ በፊቱ ፈቃድ ሳይጠይቁ ለደስታም ይሁን ለሀዘን መንገድ ዘግቶ ድንኳን መደኮን ያስቀጣል፡፡


ለእግረኛ እና ለብስክኬት ተብለው የተሰሩ መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ ሲሄድ ቢገኝ ከፍተኛ መቀጮ አለው፡፡


ዘንባባ፣ ፖል መግጨትም እንዲሁ ቅጣቱ ከፍተኛ ነው፡፡


ከቆሻሻ አወጋገድ ጋር የተያያዙ ቅጣቶችም አሉ፡፡


እነዚህና ሌሎች ደንብ መተላለፍ ናቸው ተብለው የተቀመጡ ቅጣቶች ተግባራዊ ከማድረግ በፊት ግን ህዝብ እንዲያውቃቸው ተደርጓል ወይ?

ምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page