top of page

ሰኔ 12፣ 2016 - በቦሌ ቡልቡላ የጋራ መኖሪያ ቤት የሚኖሩ ከ120 በላይ ሰዎች መብራት ከተቋረጠብን 3 ወር ሞላን አሉ

  • Jun 19, 2024
  • 1 min read

በቦሌ ቡልቡላ 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት የሚኖሩ ከ120 በላይ ሰዎች መብራት ከተቋረጠብን ሶስት ወር ሞላን አሉ።


የነዋሪዎቹን ቅሬታ ተገቢነት የሚቀበለው የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበኩሉ በቅርብ ጊዜ ችግሩ ዕልባት ያገኛል ብሏል።


ማርታ በቀለ



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page