top of page

ሚያዝያ 9፣2016 - የቱሪስት ማረፊያዎች በጦርነት የፈረሱበት የአፋር ክልል የቱሪስት እንቅስቃሴ አንዲያንሰራራ እየሰራሁ ነው ብሏል

  • Apr 17, 2024
  • 1 min read

በግጭቶችና ጦርነቶች ምክንያት የኢትዮጵያ ቱሪዝም መቀዛቀዙ ይነገራል፡፡


ለ2 አመት በዘለቀው የሰሜኑ ጦርነት ምክንያት የቱሪስት ማረፊያዎች ሁሉ የፈረሱበት የአፋር ክልል የቱሪስት እንቅስቃሴ አንዲያንሰራራ እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡


በዚህም በ8 ወራት ውስጥ ከሁለት ሺህ በላይ የውጭ ቱሪስቶች ጉብኝት አድርገዋል ተብሏል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
የሐምሌ 18 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ስፔን በስፔኗ ርዕሰ ከተማ ማድሪድ አቅረቢያ ነዋሪዎች በመዛመት ላይ በሚገኘው ከባድ የሰደድ እሳት ምክንያት ለቅቀው እንደወጡ ታዘዙ፡፡ የማድሪድ ምዕራባዊ ክፍል አቅራቢያ የሰደድ እሳቱ በጣሙን ያየለበት እንደሆነ ቢቢሲ ፅፏል፡፡ እስከ ትናንት ምሽትም ከ19 ሺህ በላይ ሰዎች ለቀው መውጣታቸው ተጠቅሷል፡፡ በስፔን ወቅታ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page