top of page

ሚያዝያ 28፣2016 - የሀገራዊ ምክከር ኮሚሸን ወደ ስራ መግባትም ለችግሮቹ መፍቻ ሁነኛ መፍትሄ ተደርጎ ተወስዷል

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሴራ የበዛበት፤ አለመተማም የነገሰበት መሆኑ ይነገርለታል፡፡


ከንግግር ይልቅ በነፍጥ ልዩነትን መፍቻ ስልት ላደረገው የሀገሪቱ ፖለቲካ፤ ጉዳዮች ሁሉ ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ እንዲመጡ በብርቱ ሲጠየቅ ይሰማል፡፡


የሀገራዊ ምክከር ኮሚሸን ወደ ስራ መግባትም ለችግሮቹ መፍቻ ሁነኛ መፍትሄ ተደርጎ ተወስዷል፡፡


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





bottom of page