top of page

ሚያዝያ 24፣2016 - ግብራቸውን በፍቃደኝነት የሚያሳውቁ ነጋዴዎችም ትክክለኛውን መረጃ እየሰጡን አይደለም ሲሉ የገቢዎች ሚኒስትሯ አይናለም ንጉሴ ተናገሩ

ታክሳቸውን በፍቃደኝነት የሚያሳውቁ ነጋዴዎችም ትክክለኛውን መረጃ እየሰጡን አይደለም ሲሉ የገቢዎች ሚኒስትሯ አይናለም ንጉሴ ተናገሩ።


በአጭር ጊዜ ብቻ ታክሳቸውን በፍቃደኝነት ባሳወቁ ነጋዴዎች ላይ በተደረገ ማጣራት ተጨማሪ 25 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን ጠቅሰዋል።


የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና የጉምሩክ ኮሚሽን የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዛሬ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ቀርቧል።


ንጋቱ ረጋሳ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





bottom of page