የዳኝነት ሞያ ከእውቀት ባሻገር መልካም ስነ ምግባር እና ልምድን እንደሚጠይቅ ይነገራል፡፡
በሌላ በኩል ግን ከኑሮ ውድነቱ ጋር የሚመጣጠን በቂ ደመወዝ ባለማግኘታቸው እና በሌሎችም ምክንያቶች ነባር ዳኞች ጭምር ከስራ እየለቀቁ መሆኑን ክልሎች ይናገራሉ፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il