top of page

ሚያዝያ 19፣2016 - በአዲስ አበባ ፍቺ እና ልደት መጨመሩን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት ኤጀንሲ ተናግሯል

በአዲስ አበባ ባለፉት 9 ወራት የተጋቡ አዳዲስ ጥንዶች ቁጥር የቀነሰ ሆን ፍቺ እና ልደት ደግሞ መጨመሩን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት ኤጀንሲ ተናግሯል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





bottom of page