ኢትዮጵያ ዘመናትን ያስቆጠሩ የጎብኚዎች ቀልብ ሊስቡ የሚችሉ የእስልምና ቅርሶች ቢኖሩም በሚገባ ባለመተዋወቃቸው ገቢ እየተገኘባቸው አይደለም ተብሏል፡፡
በቱሪዝም ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ተቋማት እና ግለሰቦችም የእስልምና ቅርሶችን እንዲያስተዋውቁ ተጠይቀዋል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il