top of page

ሚያዝያ 14፣2016 - የእስልምና ቅርሶች በሚገባ ባለመተዋወቃቸው ገቢ እየተገኘባቸው አይደለም ተብሏል

ኢትዮጵያ ዘመናትን ያስቆጠሩ የጎብኚዎች ቀልብ ሊስቡ የሚችሉ የእስልምና ቅርሶች ቢኖሩም በሚገባ ባለመተዋወቃቸው ገቢ እየተገኘባቸው አይደለም ተብሏል፡፡


በቱሪዝም ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ተቋማት እና ግለሰቦችም የእስልምና ቅርሶችን እንዲያስተዋውቁ ተጠይቀዋል፡፡


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





bottom of page