top of page

ሙሰኞች የህዝብ ሀብት እየበሉ የሚቀጥሉበትን ሁነት ማስቀረት ያልተቻለው ለምንድነው?

  • sheger1021fm
  • Nov 25, 2023
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ሌብነት ወይም ሙስና ብሔራዊ የስጋት ደረጃ ላይ መድረሱ ከተነገረ አመታት እየተቆጠሩ ነው፡፡


ሌብነትን ለመግታት ከተቻለም ለማስቀረት ድርብ ድርብርብ ኃላፊነት ያለባቸው ሹማምንት ያሉት ኮሚቴ እስከማዋቀር ተደርሷል፡፡


ሙስናው ግን ዛሬም በድብቅ ሳይሆን በአደባባይ የሚፈጸም ተግባር ሆኖ ቀጥሏል፡፡


የሌብነት የጥፋት ደረጃ የደረሰበት እየታወቀ ሙሰኞች ያለ ሀፍረት የመንግስት እና የህዝብ ሀብት እየበሉ የሚቀጥሉበትን ሁነት ማስቀረት ያልተቻለው ለምንድነው?


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
ህዳር 25 2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የሁለት ሚኒስትሮችን እና የአንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመትን አፀደቀ።

ሹመታቸው በምክር ቤቱ የፀደቀላቸው የሠላም ሚኒስትሩ አቶ መሃመድ እድሪስ፤ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቢንያም ኤሮ ናቸው። አቶ መሃመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተሹመው  ስራ የጀመሩት ኀዳር 18 ቀን

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page