top of page

መጋቢት 19፣2016 - በአንዳንድ የአዲስ አበባ አካባቢዎች ህብረተሰቡ ስኳር ካገኘ ወራት እንደተቆጠሩ ተነግሯል

  • sheger1021fm
  • Mar 28, 2024
  • 1 min read

በድጎማ ለማህበረሰቡ ከሚቀርቡት መሰረታዊ ሸቀጦች መካከል የሆነውን ስኳር በዘመናዊ መንገድ ለማቅረብ ስራ የጀመረው የግል ተቋም መንግስት ምርቱን እያቀረበልኝ አይደለም አለ፡፡


በዚህም ምክንያት በአንዳንድ የአዲስ አበባ አካባቢዎች ህብረተሰቡ ስኳር ካገኘ ወራት እንደተቆጠሩ ተነግሯል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Recent Posts

See All
ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡

ጥር 14/2018   ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡   ለዚህም ተስማሚ የሽያጭ ቦታ በተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት አለመቻል፣ የበጀት እጥረትን ጨምሮ ሌሎች ችግሮች እንደሚያጋጥሟቸው ይሰማል፡፡   ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች የሚገጥማቸውን ችግር ያቀላል፣ ም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page