top of page

ሐምሌ 7፣2015 - ከሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነት በመሸሽ ወደ ኢትዮጵያ በስደት የመጡ ኢትዮጵያዊያን ችግር ውስጥ ወድቀዋል ተባለ

ከሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነት በመሸሽ ወደ ኢትዮጵያ በስደት የመጡ እና የሌላ ሀገር ዜጋ መሆናቸውን የሚያሳይ ማስረጃ የሌላቸው ኢትዮጵያዊያን ችግር ውስጥ ወድቀዋል ተባለ፡፡

የኔነህ ሲሳይ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz


bottom of page