top of page

ህሳስ 4፣2016 - ከሰሞኑ በአንድነት ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ትምህርት መስተጓጎሉ ይታወሳል

  • Dec 14, 2023
  • 1 min read

ከሰሞኑ በአንድነት ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ከተማሪዎች መፃህፍት አለመሟላት እና የመምህራን ደመወዝ ጭማሪ ጋር በተያያዘ ትምህርት መስተጓጎሉ ይታወሳል፡፡


ትምህርት ቤቱ በበኩሉ የመማሪያ መፅሐፍት ችግሩን ለመፍታት በብርቱ ጥሪያለሁ፤ ለሌላ የሚነሱብኝ ቅሬታዎች ግን ከእውነት የራቁ ናቸው ብሏል፡፡


ተህቦ ንጉሴ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
ፖሊስ በ"ፊንቴክ" ኢንቨስትመንት ማጭበርበር የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደለት፡፡

ሚያዝያ 14/2018 ፖሊስ በ"ፊንቴክ" ኢንቨስትመንት ማጭበርበር የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደለት፡፡ ፖሊስ ተጨማሪ 14 ቀን ለምርመራ እንዲፈቀድለት ባለፈው አርብ በነበረው ችሎት ጠይቆ ለውሳኔ ፍርድ ቤቱ ለዛሬ ቀጥሮ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በ"ፊንቴክ"(Finte

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page