top of page

ጥር 25፣ 2015- ግብፅ የህዳሴ ግድብን የሕልውና ስጋቴ ትለዋለች


ኢትዮጵያ ከ60 ሚሊዮን በላይ ለሆነው በጨለማ ውስጥ ላለው ህዝቤ ብርሃን ይሰጣል፣ ለልማት ውጥኔም አቀላጣጣፊ ይሆናል ብላ የጀመረችውን የህዳሴውን ግድብ ግብፅ የሕልውና ስጋቴ ትለዋለች፡፡


በግድቡ ዙሪያ ግብፅ የሴኩሪታይዜሽን ወይንም የማደህነን ፖሊሲንም ትከተላለች፡፡


የሴኩሪታይዜሽን ወይንም የማደህነን ፖሊሲ ምንድነው ከመደበኛው የፖለቲካ መንገድስ በምን ይለያል?


በዚህ ዙሪያ ጥናት ያደረጉ ባለሙያ አነጋግረናል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


bottom of page