top of page

መስከረም 28፣2016 - ጋዜጠኛ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ፤ ፅጌ ገብረአምላክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል


ለአንጋፋ ድምፃዊያን ዜማ እና ግጥም በመስጠት የሚታወቀው ፅጌ ገብረአምላክ ትናንት ማለዳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡


የጋዜጠኛ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲው የፅጌ ገብረአምላክ የቀብር ስነ ሥርዓት ዛሬ ይፈፀማል ተብሏል፡፡


ወንድሙ ሀይሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page