መስከረም 28፣2016 - ጋዜጠኛ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ፤ ፅጌ ገብረአምላክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷልOct 9, 20231 min readለአንጋፋ ድምፃዊያን ዜማ እና ግጥም በመስጠት የሚታወቀው ፅጌ ገብረአምላክ ትናንት ማለዳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡የጋዜጠኛ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲው የፅጌ ገብረአምላክ የቀብር ስነ ሥርዓት ዛሬ ይፈፀማል ተብሏል፡፡ወንድሙ ሀይሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ለአንጋፋ ድምፃዊያን ዜማ እና ግጥም በመስጠት የሚታወቀው ፅጌ ገብረአምላክ ትናንት ማለዳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡የጋዜጠኛ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲው የፅጌ ገብረአምላክ የቀብር ስነ ሥርዓት ዛሬ ይፈፀማል ተብሏል፡፡ወንድሙ ሀይሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments