top of page

ታህሳስ 7፣2017 - ሀብት ማስመዝገብን የመንግስት ተሿሚዎች ብቻ ሳይሆን የግል ተቋማት እና ሰዎችም ያስመዘግባሉ ተብሏል

ሌብነትን ወይም ሙስናን ለማስቀረት በሚል የሀብት ማስመዝገብ ስራ ከ14 ዓመታት በፊት መጀመሩ ይታወሳል፡፡


የሀብት ምዝገባውም ከወረቀት አሰራር ወደ ኢንተርኔት መላ ተሸጋግሯል ተብሎም ነበር፡፡


በህንዳዊያን የተሰራ የኦንላይን #ሀብት_ማስመዝገብ መላ ግን ጥቂት ዓመታት ሰርቶ ተቋርጦ ቆይቷል፡፡


አሁን በስራ ላይ የዋለው መተግበሪያ በኢትዮጵያውያን የተሰራ ነው ተብሏል፡፡


ቴክኖሎጂው ሀብትን ከመዘገበ በኋላ ማረጋጋጫ ሰርተፍኬት እንደሚሰጥ ከፌዴራል #የፀረ_ሙስና ኮሚሽን ሰምተናል፡፡


ሀብት ማስመዝገብን የመንግስት ተሿሚዎች፣ ተመራጮች ብቻ ሳይሆን የግል ተቋማት እና ሰዎችም ያስመዘግባሉ ተብሏል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q


📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


Comentários


bottom of page