top of page
  • sheger1021fm

ታህሳስ 4፣ 2015- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በአፍሪካ አሜሪካ የመሪዎች ጉባኤ በሚካሄድባት ዋሽንግተን በአረንጓዴ አሻራ ላይ ላበረከቱት አስተዋጽኦ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በአፍሪካ አሜሪካ የመሪዎች ጉባኤ በሚካሄድባት ዋሽንግተን በአረንጓዴ አሻራ ላይ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡


በጉባኤው ላይ 49 የአፍሪካ ሃገራት መሪዎች ጥሪ ደርሷቸዋል ተብሏል፡፡


ይህ የአፍሪካ መሪዎችን ከአሜሪካ ጋር የሚያገናኘው ጉባኤ ምንድነው?


ቴዎድሮስ ወርቁ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All

የፌዴራል መንግስቱ ከሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት ውጪ በስምምነቱ መሰረት እየፈፀመ አይደለም ሲሉ ዶ/ር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል ተናገሩ፡፡ መንግስት በበኩሉ የተለያዩ አገለግሎት ሰጪ መሰረተ ልማቶችን እየዘረጋ መሆኑን ተናግሯል፡፡ የኔነህ ሲሳይ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33K

በአማራ እና አፋር ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን እና ጤና ተቋማትን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተደረገ፡፡ ከሁለቱ ክልሎች የልማት ማህበሮች ጋር ስምምነቱን ያደረገው አለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊነት መብት ነው፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://

bottom of page