ታህሳስ 18፣2016 - ኢትዮጵያ ለታንዛኒያ የኤሌክትሪክ ሀይል መሸጥ ልትጀምር ነውDec 28, 20231 min readኢትዮጵያ ለታንዛኒያም የኤሌክትሪክ ሃይል መሸጥ ልትጀምር ነው።ታንዛንያ የኤሌክትሪክ ሃይል ከኢትዮጵያ የምትገዛ አራተኛዋ የአካባቢው ሀገር ትሆናለች ተብሏል።ንጋቱ ረጋሣ0:00የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በፊንቴክ የማጭበርበር ወንጀል ዛሬ በአቃቤ ሕግ ክስ የተመሰረተባቸው አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ተወነሰ፡፡ሚያዝያ 28/2018 በፊንቴክ የማጭበርበር ወንጀል ዛሬ በአቃቤ ሕግ ክስ የተመሰረተባቸው አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ተወነሰ፡፡ በተጠርጣሪዎቹ ላይ በአቃቤ ህግ ዛሬ የመሰረተባቸውን የክስ ዝርዝሩን ያደመጠው የከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ከአምስተኛ ተከሳሽ መንሱር ጀማል በስተቀር
Comments