top of page

ማሳጅ ቤቶች ቤቱን የወሲብ ንግድና ሌላም ከባህል ውጭ የሆነ ድርጊት መፈፀሚያ አድርገውታል ተባለ

  • sheger1021fm
  • Aug 3, 2023
  • 1 min read

የማሳጅ አገልግሎት እንሰጣለን ብለው ፈቃድ የወሰዱ ማሳጅ ቤቶች ቤቱን የወሲብ ንግድና ሌላም ከባህል ውጭ የሆነ ድርጊት መፈፀሚያ አድርገውታል ተባለ፡፡


ፈቃድ ሰጭው አካል ተቋማቱ በፈቃዱ መሰረት እየሰሩበት ነው ወይ? የሚለውን ሊቆጣጠራቸው ይገባል ተብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ 

ታህሳስ 11/2018   ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡   የአማራ ክልል የአደጋ ስጋት መስሪያ ቤት በጉዳዩ ላይ መልስ ለመስጠት አልፈቀደም።   ከመንግስት የሚቀርበውን ድጋፍ ለተፈናቃዮች የሚያከፋፍለውና ሌሎች ስራዎችን የሚሰራው በመንግስት የተቋቋመ ኮሚ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page