top of page

መስከረም 4፣2017 - አማራ ክልሉ የሰላም ካውንስል ለምን ውጤት ራቀው?

  • sheger1021fm
  • Sep 14, 2024
  • 1 min read

በአማራ ክልል በትጥቅ ግጭት ውስጥ የሚሳተፈውን ታጣቂ ቡድን ከመንግስት ጋር በማደራደር ግጭቱን በሰላም ለመፍታት የሰላም ካውንስል ከተቋቋመ ወራት ተቆጥረዋል፡፡


እስካሁን ጉዳዩን በተመለከተ የሰላም ካውንስሉ ከኢጋድ እና ከአሜሪካ ኤምባሲ ጋር ተነጋግሪያለሁ ብሏል፡፡


እንዳሰበው ውጤት ያለው ድርድር አካሂዶ ችግሩ በሰላም እንዲያልቅ ታጣቂ ቡድኑን ለመከፋፈል የሚከወነው ስራ እንቅፋት ሆኖብኛል ብሏል፡፡



ያሬድ እንዳሻው

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page