top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
ጥቅምት 5 2018 - ልዩ የኢኮኖሚ ዞንም ለመድሃኒትና የህክምና ቁሳቁስ ማምረቻ እንዲሆን ተወስኗል
ኢትዮጵያ ከመድሀኒት ፍላጎቷ ከ40 በመቶ በላዩን በሀገር ውስጥ ምርት መሸፈን መቻሏ ይነገራል፡፡ መንግስት ለመድሀኒት ግዥ የሚወጣውን ከፍተኛ የውጪ ምንዛሪ በሂደት በሀገር ውስጥ ምርት በመተካት ሙሉ በሙሉ የማስቀረት ፍላጎት አለው፡፡ ኢትዮጵያ ካሏት 10 የኢኮኖሚ ዞኖች የቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንም ለመድሃኒትና የህክምና ቁሳቁስ ማምረቻ እንዲሆን ተወስኗል፡፡ በኢንዱስትሪ መንደሩ ግን የሚፈለገውን ያህል ባለሀብቶች እየገቡ አይደለም፡፡ ታዲያ የታሰበውን ግብ እንዴት ማሳካት ይቻላል? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. ንጋቱ ረጋሣ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… 👇👇👇 🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/ 🎥YouTube https://tinyurl.com/37tux478 🟦Telegram https://t.me/ShegerFMRa
Oct 15, 2025
1 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page