top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
ጥቅምት 4 2018 - ህንድ፤ ኢትዮጵያ ያላትን የባህላዊ መድሀኒት ሀብት በሳይንስ የተደገፈ እንዲሆን ለመርዳት ዝግጁ መሆኗን ተናገረች።
ህንድ፤ ኢትዮጵያ ያላትን የባህላዊ መድሀኒት ሀብት በሳይንስ የተደገፈ እንዲሆን ለመርዳት ዝግጁ መሆኗን ተናገረች። በህንድ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን የህክምና ግብዓት፣ የመድሃኒት አቅርቦት እና የህክምና እሴት ለማሳደግ ይርዳል የተባለለት ጉባኤ ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በህንድ ኤምባሲ ተካሄዷል፡፡ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ ከህንድ ሀገር የመጡ የህክምና ባለሞያዎች፣ የጤና ተቋማት ሃላፊዎች እና መድሃኒት አስመጪዎች ተገኝተዋል። በመድረክ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩማር፤ አፍሪካ ተላላፊ እና ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች ቀዳሚ ተጎጂ አህጉር መሆኑን አስረድተዋል። የሳምባ፣ ቲቢ፣ የወባ፣ ኤችአይቪ፣ የአዕምሮ ህመም፣ ካንሰር፣ ስኳር፣ ኩላሊት እና በመሰል ህመሞች አፍሪካ እንደምትሰቃይ ተና
Oct 14
3 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page