top of page


ነሀሴ 1 2017 - በት/ት ዘርፍ ላይ የሚደረጉ ማሻሻያዎች ያመጡት አሉታዊና አዎንታዊ ለውጥ በጥናት መፈተሽ አለበት ተባለ
በትምህርት ዘርፍ ላይ የሚደረጉ ማሻሻያዎች ያመጡት አሉታዊና አዎንታዊ ለውጥ በጥናት መፈተሽ አለበት ተባለ፡፡ ይህን ያሉን ያነጋገርናቸው የትምህርት ባለሞያ ናቸው፡፡ ባለፉት ተከታታይ 3 ዓመታት የ12ተኛ ክፍል ብሄራዊ...
Aug 71 min read


ጥር 12፣ 2017 - የትምህርት ቤቶቹ ውጤት ለምን እንዲህ ሊራራቅ ቻለ፣ ምንስ ይደረግ?
በ2016 ዓ.ም የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ካስፈተኑ የመሰናዶ ትምህርት ቤቶች መካከል 1,363 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ እንዳላሳለፉ ይታወሳል፡፡ በሌላ በኩል በጣት የሚቆጠሩ ትምህርት ቤቶች ደግሞ ያስፈተኑትን...
Jan 201 min read


ታህሳስ 7፣2017 - በሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርታቸውን ይከታተላሉ ተብለው ከታሰቡት ተማሪዎች፤ ትምህርታቸው እየተከታተሉ ያሉት ግማሽ ያህሉ እንደሆኑ ተነገረ
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በዘንድሮው የትምህርት ዘመን ትምህርታቸውን ይከታተላሉ ተብለው ከታሰቡት 318,000 ተማሪዎች ትምህርታቸው እየተከታተሉ ያሉት ግማሽ ያህሉ ናቸው ሲሉ ዞኑ ተናገረ፡፡ በክልሉ አሁን ባለው...
Dec 16, 20241 min read


ታህሣስ 1፣2017 - በአዲስ አበባ የሚገኘው የደቡብ አፍሪካው ዩኒቨርሲቲ (UNISA) አስካሁን ካስመረቃቸው ተማሪዎቹ 330ዎቹ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምህሩ መምህራን ናቸው አለ
በአዲስ አበባ የሚገኘው የደቡብ አፍሪካው ዩኒቨርሲቲ (UNISA) አስካሁን አስተምሮ ካስመረቃቸው ተማሪዎቹ 330 የሚሆኑትበኢትዮጵያ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምህሩ መምህራን ናቸው አለ። #UNISA በኢትዮጵያ...
Dec 10, 20241 min read


ህዳር 10፣2017 - በ2017 የትምህርት ዘመን ለመመዝገብ ከታቀደው የተማሪ ቁጥር የተመዘገበው በ10 ሚሊዮን ያነሰ እንደሆነ ተነገረ
በ2017 የትምህርት ዘመን ለመመዝገብ ከታቀደው የተማሪ ቁጥር የተመዘገበው በ10 ሚሊዮን ያነሰ እንደሆነ ተነገረ። በመላ ሀገሪቱ በ2017 የትምህርት ዘመን ከቅድመ መደበኛ እስከ 2ኛ ደረጃ ባሉ ትምህርት ቤቶች ከ32...
Nov 19, 20241 min read


መስከረም 22፣2017 - አ.አ.ዩ የ2017 የት/ት ዘመን በቅድመ ምረቃ 5,300 ተማሪዎችን እንደሚቀበል ተናገረ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮ የ2017 የትምህርት ዘመን በቅድመ ምረቃ 5,300 ተማሪዎችን እንደሚቀበል ተናገረ፡፡ ይህን አስመልክቶ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ዩኒቨርሲቲው #ራስ_ገዝ መሆኑን ተከትሎ በዘንድሮ ዓመት...
Oct 2, 20241 min read


ነሐሴ 22፣2016 - በ2016 የትምህርት ዘመን በአማራ ክልል 3.4 ሚሊዮን ተማሪዎች ትምህርታቸውን ለመጨረስ አልቻሉም አልያም ጭራሽ ትምህርት ቤት አልገቡም
በ2016 የትምህርት ዘመን በአማራ ክልል 3.4 ሚሊዮን ተማሪዎች ትምህርታቸውን ለመጨረስ አልቻሉም አልያም ጭራሽ ትምህርት ቤት አልገቡም፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ እንዳለው ከእነዚህ ውስጥ 2.5 ሚሊዮን ተማሪዎች በዚህ...
Aug 28, 20241 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page